Telegram Group & Telegram Channel
ደስ የምትባል ታሪክ ናት 👇👇

አውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ዩኒቨርስቲ...

አዳራሹ በተማሪዎች እና ጥሪ በተደረገላቸው ምሁራን እንግዶች ጥቅጥቅ ብሎ ሞልቷል። የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት አጠር ያለ ንግግር ካደረገ በኋላ የሀገሪቱን ሊቀ-ጳጳስ ወደ መድረክ ጋብዞ ወረደ።

ጳጳሱ ረዘም ያለ ሰዐት ንግግር አደረገ'ና፦ «ከመድረክ ከመውረዴ በፊት እዚህ አዳራሽ ውስጥ የምትገኙ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮችን 2 ጥያቄ መጠየቅ እፈልጋለሁ።»

አዳራሹ ውስጥ ፀጥታ ሰፈነ፤ ሁሉም ከመድረክ የሚሰነዘረውን ጥያቄ ለማደመጥ ትኩረቱን ከመድረኩ ላይ አደረገ።

ከአደራሹ ውስጥ የሚገኙ ውስን ቁጥር ያላቸው ሙስሊም ተማሪዎችም ከጳጳሱ ለሚሰነዘረው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ራሳቸውን አዘጋጁ።

ጳጳሱ ጥያቄውን ጀመረ፦
«እናንተ ሙስሊሞች 'ሙሀመድ በአንድ ሌሊት ቅፅበት ውስጥ ከመካ እስከ እየሩሳሌም ከእየሩሳሌም እስከ ሰማየ-ሰማያት ሄዶ መጥቷል' ብላችሁ ታምናላችሁ። ይህ እንዴት ይሆናል?»

ከተማሪዎቹ መሀል አንድ ወጣት ብድግ አለ። ለተሰነዘረለት ጥያቄ ማሰላሰያ እንኳን ሳያሻው መልሱን ወደ መድረኩ ሰደደ፦«አንተ ከቤትህ ቁጭ ብለህ በምታዳምጣት የሬድዮ ሞገድ የአሜሪካንን ድምፅ ትሰማለህ፤ ሲያሻህ የአውስትራልያን ጣብያ ቀይረህ ታዳምጣለህ።

የሰው ልጅ በሰራው ሞገድ ቤትህ ቁጭ ብለህ በቅፅበት ውስጥ የአለምን አፅናፍ ካዳረስክ የሰውን ልጅ የፈጠረው ጌታ በአንድ ሌሊት ሙሀመድን ቢያንሸራሽረው ምን ይደንቃል...?»

አዳራሹ ለረጅም ደቂቃዎች በጭብጨባ ደመቀ...። ጳጳሱ ወጣቱን አድንቆት ወደ ቀጣዩ ጥያቄ ተሸጋገረ፦

«እስላሞች 'ነፍስን ሁሉ በመግደል ስራ ላይ የተሰማራ አንድ መልዓክ ነው' ትላላችሁ።

ለምሳሌ፦ በመቶዎች የሚቆጠሩ የባህር መንገደኞች በሜድትራንያን ውቅያኖስ ላይ ሰጥመው ቢሞቱ እና በተመሳሳይ ሰዐት ህንድ ውቅያኖስ ላይም በርካታ የመርከብ ተጓዦች ቢሞቱ እንዴት ነው የሞት መልአክ በዝያ ቅፅበት ሁለቱም የአለም አፅናፍ ጋ ሊደርስ የሚችለው...?»

አዳራሹ ውስጥ የተሰበሰበው ህዝብ የሙስሊሞቹን መልስ ሊያዳምጥ አዳራሹ ላይ ፀጥታን አሰፈኑ፤ ያ ልጅ ዳግም ብድግ አለ፦

«በዚህ በምንኖርባት ሰፊ ከተማ ውስጥ ስንት የመብራት አምፖሎች ይገኛሉ...? ብዙ ናቸው። ያን ሁሉ አምፖሎች አንድ የመብራት ሀይል ሰራተኛ ቢሮው ቁጭ ብሎ በአንድ ሴኮንድ ማጥፋት አይችልም...?»

ጳጳሱ፦ «ይችላል...»
ወጣቱ፦ «ታድያ የመብራት ሀይል ሰራተኛ በቅፅበት ውስጥ ያን ሁሉ አምፖሎችን ማጥፋት ከቻለ፤ የአላህ ሰራተኛ ነፍሶችን በቅፅበት ማጥፋት እንዴት ይሳነዋል..!!!»



tg-me.com/theamazingquran/2799
Create:
Last Update:

ደስ የምትባል ታሪክ ናት 👇👇

አውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ዩኒቨርስቲ...

አዳራሹ በተማሪዎች እና ጥሪ በተደረገላቸው ምሁራን እንግዶች ጥቅጥቅ ብሎ ሞልቷል። የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት አጠር ያለ ንግግር ካደረገ በኋላ የሀገሪቱን ሊቀ-ጳጳስ ወደ መድረክ ጋብዞ ወረደ።

ጳጳሱ ረዘም ያለ ሰዐት ንግግር አደረገ'ና፦ «ከመድረክ ከመውረዴ በፊት እዚህ አዳራሽ ውስጥ የምትገኙ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮችን 2 ጥያቄ መጠየቅ እፈልጋለሁ።»

አዳራሹ ውስጥ ፀጥታ ሰፈነ፤ ሁሉም ከመድረክ የሚሰነዘረውን ጥያቄ ለማደመጥ ትኩረቱን ከመድረኩ ላይ አደረገ።

ከአደራሹ ውስጥ የሚገኙ ውስን ቁጥር ያላቸው ሙስሊም ተማሪዎችም ከጳጳሱ ለሚሰነዘረው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ራሳቸውን አዘጋጁ።

ጳጳሱ ጥያቄውን ጀመረ፦
«እናንተ ሙስሊሞች 'ሙሀመድ በአንድ ሌሊት ቅፅበት ውስጥ ከመካ እስከ እየሩሳሌም ከእየሩሳሌም እስከ ሰማየ-ሰማያት ሄዶ መጥቷል' ብላችሁ ታምናላችሁ። ይህ እንዴት ይሆናል?»

ከተማሪዎቹ መሀል አንድ ወጣት ብድግ አለ። ለተሰነዘረለት ጥያቄ ማሰላሰያ እንኳን ሳያሻው መልሱን ወደ መድረኩ ሰደደ፦«አንተ ከቤትህ ቁጭ ብለህ በምታዳምጣት የሬድዮ ሞገድ የአሜሪካንን ድምፅ ትሰማለህ፤ ሲያሻህ የአውስትራልያን ጣብያ ቀይረህ ታዳምጣለህ።

የሰው ልጅ በሰራው ሞገድ ቤትህ ቁጭ ብለህ በቅፅበት ውስጥ የአለምን አፅናፍ ካዳረስክ የሰውን ልጅ የፈጠረው ጌታ በአንድ ሌሊት ሙሀመድን ቢያንሸራሽረው ምን ይደንቃል...?»

አዳራሹ ለረጅም ደቂቃዎች በጭብጨባ ደመቀ...። ጳጳሱ ወጣቱን አድንቆት ወደ ቀጣዩ ጥያቄ ተሸጋገረ፦

«እስላሞች 'ነፍስን ሁሉ በመግደል ስራ ላይ የተሰማራ አንድ መልዓክ ነው' ትላላችሁ።

ለምሳሌ፦ በመቶዎች የሚቆጠሩ የባህር መንገደኞች በሜድትራንያን ውቅያኖስ ላይ ሰጥመው ቢሞቱ እና በተመሳሳይ ሰዐት ህንድ ውቅያኖስ ላይም በርካታ የመርከብ ተጓዦች ቢሞቱ እንዴት ነው የሞት መልአክ በዝያ ቅፅበት ሁለቱም የአለም አፅናፍ ጋ ሊደርስ የሚችለው...?»

አዳራሹ ውስጥ የተሰበሰበው ህዝብ የሙስሊሞቹን መልስ ሊያዳምጥ አዳራሹ ላይ ፀጥታን አሰፈኑ፤ ያ ልጅ ዳግም ብድግ አለ፦

«በዚህ በምንኖርባት ሰፊ ከተማ ውስጥ ስንት የመብራት አምፖሎች ይገኛሉ...? ብዙ ናቸው። ያን ሁሉ አምፖሎች አንድ የመብራት ሀይል ሰራተኛ ቢሮው ቁጭ ብሎ በአንድ ሴኮንድ ማጥፋት አይችልም...?»

ጳጳሱ፦ «ይችላል...»
ወጣቱ፦ «ታድያ የመብራት ሀይል ሰራተኛ በቅፅበት ውስጥ ያን ሁሉ አምፖሎችን ማጥፋት ከቻለ፤ የአላህ ሰራተኛ ነፍሶችን በቅፅበት ማጥፋት እንዴት ይሳነዋል..!!!»

BY ¶በላጭ ሕዝቦች¶


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/theamazingquran/2799

View MORE
Open in Telegram


¶በላጭ ሕዝቦች¶ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

¶በላጭ ሕዝቦች¶ from id


Telegram ¶በላጭ ሕዝቦች¶
FROM USA